ዶክተር ዐቢይ የሽግግር መንግሥት ይቋቋም የሚለውን ጥያቄ ውድቅ አደረጉ
ጥያቄውን የሽግግር ሳይሆን የብጥብጥብ ብለውታል
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 1, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ “የሽግግር መንግሥት ይቋቋም” በሚል የሚቀርቡ ጥያቄዎችን፤ “የብጥብጥ መንግሥት ይቋቋም” እንደማለት እንደሚቆጥሩት ገልጸዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 1, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ “የሽግግር መንግሥት ይቋቋም” በሚል የሚቀርቡ ጥያቄዎችን፤ “የብጥብጥ መንግሥት ይቋቋም” እንደማለት እንደሚቆጥሩት ገልጸዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 1, 2020)፦ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ.ኤም.ኤፍ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት የሚውል የ411 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለኢትዮጵያ እንዲሰጥ የሚያስችለውን ውሳኔ አጸደቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 1, 2020)፦ የጤና ሚኒስቴር ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በ24 ሰዓት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ከተደረገላቸው 913 ሰዎች ውስጥ፤ ሁለቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ በመገኘታቸው፤ በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 133 መድረሱን ሲያመላክት፤ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ተይዘው ከነበሩት ታማሚዎች ውስጥ በሕክምና ላይ ከሚገኙት ይልቅ ያገገሙት ቁጥር በልጧል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 30, 2020)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ስድስተኛውን አገራዊ ምርጫ ለማካሔድ የሚያስችል ሁኔታ ባለመኖሩ፤ ምርጫ 2012 በሰሌዳው መሠረት ምርጫውን ነኀሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም. ለማካሔድ እንደማይችል ባቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ መርምሮ ያጸድቃል ተብሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 29, 2020)፦ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ራስዋን “ንግሥተ ነገሥት ዘኢትዮጵያ” የሚል መጠሪያ በመስጠት ስትንቀሳቀስ የቆየችው እኅተ ማርያም በሚል መጠሪያ የምትታወቀው ግለሰብ ዛሬ ከመሸ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 29, 2020)፦ በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ የተራዘመውን ስድስተኛውን አገራዊ ምርጫን (ምርጫ 2012) ለማካሔድ አስቸጋሪ በመኾኑ፤ መንግሥት አራት የመፍትሔ ሐሳቦችን በማቅረብ ከተፎካካሪ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማኅበራት ጋር ውይይት በማካሔድ ላይ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 29, 2020)፦ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጊዜው አሁን መኾኑንና ብሔራዊ የአንድነትና ጊዜያዊ መንግሥት ማቋቋም እንደሚገባ ጥሪ ያስተላለፈበትን መግለጫ ዛሬ ረቡዕ ሚያዝያ 21 ቀን 2012 ዓ.ም. አውጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ከሚያዝያ 12 - 18 ቀን 2012 ዓ.ም.)፦ ያሳለፍነው ሳምንት ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዜናዎች ባሻገር ሌሎች ክንውኖች የሚመለከቱ የተለያዩ ዜናዎች ብቅ ያሉበት ነው ማለት ይቻላል። ከእነዚህ ውስጥ በዓባይ ተፋሰስ አገሮች አወዛጋቢ የኾነው የህዳሴ የውኃ ሙሌት መርኀ ግብርን በተመለከተ ኢትዮጵያ በአቋሟ መጽናትዋን ያረጋገጠችበትን የውኃ ሙሌት ሥራውን ለማድረግ ዝግጅት መጀመሯንና የግድቡ ሥራ ተጠናክሮ ስለመቀጠሉ ያሳወቀችበት መረጃ ተጠቃሽ ነው። በመጪው ክረምት አምስት ቢሊዮን ችግኝ ለመትከል የታቀደውንም ከግብ ለማድረስ እየተሠራ መኾኑንና ለዚሁ የሚኾነውን ችግኝ ልማት ያለበትን ሁኔታን የሚያሳይ የመስክ ጉብኝት መደረጉም ሌላው ተጠቃሽ ጉዳይ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 27, 2020)፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሪፖርት ከተደረጉትና በለይቶ ሕክምና መስጫ ማዕከል ከሚገኙት ታማሚዎች ውስጥ ማገገም የቻሉት 50 ደርሰዋል። አንድ ሰው በቫይረሱ የተጠቃ ተገኝቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 27, 2020)፦ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ መዋለ ነዋይ በማፍሰስ የሚታወቀውንና በስሩ ወደ 27 የሚኾኑ ኩባንያዎች ያሉትን ሜድሮክ ኢትዮጵያን በመምራት የሚታወቁትና የሼህ መሐመድ አላሙዲን የቅርበ ወዳጅ ዶክተር አረጋ ይርዳው ኃላፊነታቸውን ለቀቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...