እስክንድር ነጋ ታስረው ተፈቱ
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ቤታቸው የፈረሰባቸው ድሆችን ሲጎበኙ ነበር
ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፲፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 25, 2020)፦ የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፕሬዝዳንት አቶ እስክንድር ነጋ ዛሬ ጠዋት ቅዳሜ ሚያዝያ 17 ቀን በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፓርቲው አመራሮች ገልጸዋል። ከምሽቱ ሦስት ሰዓት አካባቢ ተፈትተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



