አሰባብሮ ወደ ፖለቲካ፤ ለአማተር ፖለቲከኞች፣ ስድስቱ አቋራጭ ነጥቦች፣ …(ሰሎሞን ተሰማ ጂ.)
ሰሎሞን ተሰማ ጂ. (ከአ.አ.)
የዛሬ ስምስት አመት ገደማ፣ ዝነኛ የሩጫ ባለሙያ ኃይሌ ገ/ሥላሴ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ወደ ፖለቲከኛነት እቀየሳለሁ ሲል ተደምጧል። ኃይሌ ብቻም ሳይሆን ታዋቂው የኢትዮ ሳውዲ ቱጃር ሼክ ሙሐመድ አላሙዲን በ1997 ዓ.ም ከመቅጽፈት ወደ ፖለቲከኛነት ተቀይረው ነበር። ከተዋንያኑና ከመድረክ ሙያተኞቹ እነ ደበበ እሸቱ፣ ታማኝ በየነ፣ ሰለሞን ተካልኝ፣ ነዋይ ደበበና ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዴ አፍሮ) ከመቅጽፈት ከተዋቂዎቹ አደባባይ ወደ ፖለቲካ መድረክ ላይ ሊገቡ ሲሞክሩ አይተናል፤ ታዝበናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


