ጠቅላይ ሚኒስትሩን አማካሪዎች በጨረፍታ ፫
ተመስገን ደሳለኝ
ከወር በፊት ‹‹የጠቅላይ ሚኒስትሩን አማካሪዎች በጨረፍታ›› በሚል ርዕስ በጀመርነው የ‹‹ጨረፍታ ዳሰሳ›› ሁለት አማካሪዎችን ‹‹ጨርፈን›› አይተን ነበር፡፡ ጓድ (ዶ/ር) ፋሲል ናሆምን እና ባይሎጂስቱን ሬድዋን ሁሴንን። በእርግጥ ስለሁለቱ አማካሪዎች ዛሬም ጥቂት እናይና ወደ ዋናው አጀንዳችን ወደፕ/ር እንድሪያስ እሸቴ እናመራለን። ከዛ በፊት ግን ስለእነጓድ ፋሲል ጥቂት ተጨማሪ መረጃዎችን ደግሞ ማየቱ ያስፈለገበትን ምክንያት ላስረዳ፤ ሙሉውን አስነብበኝ ...


