ዳግማዊት ጃፓን፣ ዳግማዊ ቴዎድሮስ
ደራሲና ገጣሚ በእውቀቱ ስዩም
አለማየሁ ገላጋይ ‹‹የሁለት ስልጡን ህዝቦች ወግ›› የተባለች ኩርማን መጣጥፍ ባለፈው ሳምንት ፍትህ ላይ አውጥቶ አነበብሁ። በመጣጥፏ ውስጥ ኢትዮጵያንና ጃፓንን ባንድ የዘመን ምዕራፍ ላይ ያወዳድራል። ዳግማዊ ቴዎድሮስን ሙትሱሂቶ ከተባለው የጃፓን መሪ ጋር ያነፃፅራል። በመጨረሻ በጃፓን አምሳል ሳንሰለጥን መቅረታችን አስቆጭቶት ሁኔታችን ‹‹..ነባሩን ኢትዮጵያዊ ስልጣን ጥሎ ቻይናዊ እድገትን አንጠልጥሎ ሆኗል›› በማለት ወጉን ይዘጋል። ሙሉውን አስነብበኝ ...



