ማሪዋና (ቦጋለ ዳኜ)
ቦጋለ ዳኜ - ከካሊፎርኒያ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
“… የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያናት ማሪዋናን መጥነው በመጠቀም በቅዳሴ ወቅት ጥቅም ላይ ያውሉታል። ዝቋላና አክሱም ላይ ይህን እንደሚያደረጉ እኔ በግሌ አውቃለሁ። …” ይህ የተወሰደው “የጋዜጠኛው ማስታወሻ” ከተባለውና በቅርቡ ከታተመው ከጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብ መጽሐፍ ገጽ 378 ላይ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ልጅ ተክሌ - ከካናዳ
"የኢትዮጵያንና የኤርትራን ወንድማማች ህዝቦች ሊቀራርብ የሚችለው የኮንፌዴሬሽን ሥርዓት ነው" ፕ/ር ተስፋጽዮን መድኅኔ 



