አበሻው ባንዲራ - ጎንደር ላይ ታየ!!
ተስፋዬ ገብረአብ

እነሆ! በቅፅል ስሙ "አምባሻው" ተብሎ የሚታወቀው "የኢትዮጵያ ባንዲራ" ባለፈው ሰንበት ማለትም ሐምሌ እሁድ 24 ቀን 2008 ዓ.ም. (ኦገስት 31፣ 2016) ቄሶችና ሼኮች በተገኙበት፣ መቶ ሺህ በሚገመት ህዝብ ሸኚነት የቀብር ሥነሥርዓቱ በበጌምድር ጠቅላይ ግዛት ተፈመ ማለት ይቻል ይሆን? "ምነው ተኛ?" በሚል በሐሜት ድቅቅ አድርገን እንደ ክትፎ ስንከትፈው የሰነበትነው የአማራ ህዝብ ተደራጅቶና ተዘጋጅቶ፣ የቴዎድሮስን ከተማ ሲያንቀጠቅጣት ዋለ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...








