ግንቦት ሰባት፤ ብርሀኑ፤ አንዳርጋቸው፤ የኤርትራ ነገር?
ተክለሚካኤል አበበ (ቶሮንቶ ካናዳ)
የኛ ነገር፡ ክፍል 16፤ ከኔ ማእዘን፤
እንደ መግቢያ
1. ይህ ጽሁፍ ሲታሽ፤ ሲሰቃይ እዚህ የደረሰ የቁጭት ጽሁፍ ነው። ወዲህም ግንቦት ሰባት የምወደውበሱ ግን ደስ ያላለኝ ፓርቲ ስለሆነና፤ ዲባቶ ብርሀኑ ነጋ ለኢሳት ዝግጅት ወደቶሮንቶ ስለሚዘልቅ፤ ያንዳንዶቻችንን ቁጭትና ጭንቀት ለመገለጽ የተሰናዳ ጽኁፍ ነው። ቀደም ያሉት የራስን የሆነን አካል የተቸሁባቸው ጽሁፎቼ ባንዳንድ ወዳጆቼ ዘንድ ቅሬታ ፈጥረዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ይህንን የማፊያ ቡድን በማፍረስ ታሪክ ይስሩ!



