የABC ንብረት ተወረሰ
ሦስት ሰዎች ታሰረዋል፤ ከግንቦት 7 ጋር ይጠረጠራል
Ethiopia Zare (እሁድ ግንቦት 23 ቀን 2001 ዓ.ም. May 31, 2009)፦ የአዲስ ብሮድካስቲንግ ኤጀንሲ ንብረት የነበረ የ7 ሚሊዮን ብር የራዲዮ ስቱዲዮ መሣሪያ ከትናንት በስቲያ በመንግሥት ኃይሎች ውርስ ተደረገ። ግንቦት 20 ማታ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በተሠራጨ ዜና ንብረቱ የተወረሰው “በሕገ ወጥ መንገድ የገባ በመሆኑ ነው” ተብሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
70 ደቂቃ የፈጀውን የቲቪ ቃለምልልስ ይዘናል 
ውጭ ሀገር ሕክምና ካላገኙ ሕይወታቸው አስጊ ደረጃ ላይ ነው
By Yonatan Tsegaye 


