የመብራት መቋረጥ ችግር መፍትሔ አልተበጀለትም
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ግንቦት 8 ቀን 2001 ዓ.ም. May 16, 2009)፦ በአዲስ አበባ ከተማ በአንዳንድ አካባቢዎች በሣምንት ከሦስትና ከአራት ቀናት በላይ የመብራት መቋረጥና ካናካቴውም የመጥፋት ችግር እያጋጠመ መሆኑንና ችግሩ ካለፈው ሣምንት ረቡዕ ሚያዝያ 21 ቀን 2001 ዓ.ም. ወዲህ ባለው ጊዜ ተባብሶ መቀጠሉ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

አማካሪ ሆነው ያገለግላሉ
ለግንቦት አራት ተቀጠረ 


