በእስራኤል ያሉ ኢትዮጲያዊያን በፍርሀት ተውጠዋል
ጠ/ሚ/ር ቤንጃሚን ናታናሁ በድምሩ 25 ሺ አፍሪካዊ ስደተኞች ባስቸኳይ ወደመጡበት እንዲመለሱ አዘዋል!
(ልዩ ሪፖርታዥ)
Ethiopia Zare (እሁድ ሰኔ 3 ቀን 2004 ዓ.ም. june 10, 2012)፦ እስራኤል ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በአገሪቱ ከቅርብ ጊዚያት ወዲህ እየተባባሰ በመጣው ዘረኝነትና የኀይል ርምጃ ሳቢያ በከፍተኛ ፍርሀት ውስጥ መውደቃቸውን የተለያዩ ዓለም አቀፋዊ የዜና አውታራት እየዘገቡ ነው። ሙሉውን አስነብበኝ ...
ልዑል ኤርሚያስ ሣህለሥላሴ ኃይለሥላሴ የአፍሪካ አህጉር የንጹህ መጠጥ ውሃ እጥረትና የልማት አጠቃቀም ጉድለት አስቸኳይ መፍትሄ የሚሻ መሰረታዊ ችግር መሆኑን በማሳሰብ፤ ኬንታኪና አለም አቀፍ የልማት ተቋማት ድጋፋቸውን እንዲያጠናከሩ ጥሪ አቀረቡ።



