ጠ/ሚ መለስ ሚኒስትሮቻቸውን አጸደቁ
አቶ ስዩም መስፍን በአቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ተተክተዋል
Ethiopia Zare (ማክሰኞ መስከረም 25 ቀን 2003 ዓ.ም. October 5, 2010)፦ በ2002 ዓ.ም. በተካሄደው ምርጫ መሰረት በብቸኛው ፓርቲ ኢህአዴግ ለመጭው አምስት ዓመታት የምትመራው ኢትዮጵያ ከትላንት ሰኞ ጀምሮ በተካሄደ የፓርላማ ተመራጮች ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ አፈ ጉባዔ፣ ም/ጠቅላይ ሚኒስትርና ሌሎች የካቢኔ አባላትን አጸደቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከሲያትል፣ ፖርትላንድ ካልጋሪና አሪዞና ምእመናን ተሰባስበው ነበር
የሶሻል ዲሞክራት ፓርቲ ኃላፊዎችንና ኢትዮጵያውያንን አነጋገሩ
ታምሩ ገዳ (ከለንደን)
በዛሬው ዕለት ገበያ ላይ የዋለው ሁለት ሺህ ቅጂ በአንድ ሰዓት ውስጥ አለቀ 


