በቫንኩቨር ብርቱካን ሚደቅሳ የታሰረችበት አንደኛ አመት ተከበረ
በተክለሚካኤል አበበ
ሰፊ ውይይትም ተደረገ
በቫንኩቨር የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በታህሳስ 20 2001 ዓ.ም. በወያኔ ወታደሮች ያለአግባብ ተይዛ ቃሊቲ እስር ቤት የተወረወረችውን የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ መሪ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የታሰረችበትን አንደኛ ዓመት አክብረው ዋሉ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
በተክለሚካኤል አበበ
ሰፊ ውይይትም ተደረገ
በቫንኩቨር የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በታህሳስ 20 2001 ዓ.ም. በወያኔ ወታደሮች ያለአግባብ ተይዛ ቃሊቲ እስር ቤት የተወረወረችውን የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ መሪ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የታሰረችበትን አንደኛ ዓመት አክብረው ዋሉ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ታህሳስ 17 ቀን 2002 ዓ.ም. December 26, 2009)፦ በትግራይ ህወሓትን እየተቀናቀነ ያለው ዓረና ትግራይ ለሉዓላዊነት ፓርቲ ታህሳስ 11 ቀን በአዲግራት ያደረገው ስብሰባ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የፓርቲው ዋና ፀሐፊ ገለጹ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ታህሳስ 17 ቀን 2002 ዓ.ም. December 26, 2009)፦ “የፓርቲውን እንቅስቃሴ በተደጋጋሚ አውከዋል” የተባሉት የእነፕሮፌሠር መስፍንን ቡድን ለገርጂ ፖሊስ ጣቢያ ክስ መስርቶ የነበረው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ክስ ፖሊስ ማቋረጡ ተሰማ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ታህሳስ 17 ቀን 2002 ዓ.ም. December 26, 2009)፦ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ መጪውን ምርጫ በማስመልከት ከአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጋር ለመወያየት ታህሳስ 25 ቀን ህዝባዊ ስብሰባ ለመጥራት እየተዘጋጀ መሆኑ ታወቀ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
33ቱ ተከሳሾች የዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት፣ ሁለቱ የ10 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው
የአምስቱ ንብረት እንዲወረስ ተወሰነ
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ታህሳስ 13 ቀን 2002 ዓ.ም. December 22, 2009)፦ ከግንቦት ሰባት ንቅናቄ ጋር በተያያዘ “ሕገመንግሥቱንና ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይልና በትጥቅ አመጽ ለመጣል ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል” በሚል በፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ከተከሰሱትና በአምስቱም ክሶች ጥፋተኛ ከተባሉት 40 ግለሰቦች ውስጥ የግንቦት ሰባት መሥራቾችና አመራሮች ውስጥ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ፣ አቶ መስፍን አማን እና አቶ ሙሉነህ እዩኤል፤ እንዲሁም በእስር ቤት የሚገኙት አቶ መላኩ ተፈራ በዛሬው ዕለት የሞት ቅጣት ተፈረደባቸው። የሞት ቅጣቱን የወሰነው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ነው። ሙሉውን አስነብበኝ ...
ነፃ ፕሬሶች ምላሽ እየሰጡ ነው
Ethiopia Zare (አርብ ታህሳስ 9 ቀን 2002 ዓ.ም. December 18, 2009)፦ በኢትዮጵያ ነፃ ፕሬስ ላይ እንደሚዘምት ከሣምንት በላይ ነጋሪት ሲያስመታና ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በየዜናዎቹ መሃል ሳይቀር ማስታወቂያ ሲያስነግር የሰነበተው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን፤ ለሦስት ቀናት የቀድሞ ነፃ ጋዜጦችንና ከ97 ወዲህ የተፈጠሩትን ጨምሮ በዩኒቨርሲቲ ምሁራንና በተለጣፊ የጋዜጣ ማኅበር አመራሮች በመጠቀም አብጠለጠለ። በተለያዩ ፕሬሶች ምላሽ እየተሰጠው መሆኑ ታወቀ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (አርብ ታህሳስ 9 ቀን 2002 ዓ.ም. December 18, 2009)፦ ግንቦት 2002 ዓ.ም. እንደሚካሄድ በሚጠበቀው ምርጫ ለመለያ የሚሆን ምልክታቸውን ካስገቡት የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ስምንት ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ያቀፈው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ እና በኢ/ር ኃይሉ ሻውል የሚመራው መኢአድ (የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት) በአውራ ጣት ምልክት ይገባናል ጥያቄ ውዝግብ ውስጥ ገብተዋል። ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (ሰኞ ታህሳስ 5 ቀን 2002 ዓ.ም. December 14, 2009)፦ በቅርቡ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ፍቃድ አውጥተው መሬት የተሰጣቸው የሕንድ ባለሀብቶች ሰሞኑን ኦነግ ባወጣው መግለጫ መደናገጣቸውንና ስጋት ላይ መሆናቸው ተሰማ። እሁድ ዕለት አምቦ ከተማ ተረብሻ ዋለች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...