መድረክ አምስት ጣትን ለምልክት መረጠ

መድረክንና መኢአድን ያወዛገበው የአውራ ጣት ምልክት ለመኢአድ ተሰጠ

Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥር 1 ቀን 2002 ዓ.ም. January 9, 2010)፦ በአውራ ጣት የምርጫ ምልክት ውዝግብ ውስጥ በገቡት በመድረክ እና በመኢአድ መካከል ውሳኔ ያላገኘው መድረክ በምርጫ ቦርድ ትዕዛዝ አውራ ጣትን በአምስት ጣት እንዲቀይር ተደረገ። ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአንድነት አባላት ወደ መኢአድ እንዲቀየሩ እየተገደዱ ነው

“አንድነት ሊዘጋ ይችላል” ኢንጂ. ግዛቸው

Ethiopia Zare (ዓርብ ታህሳስ 30 ቀን 2002 ዓ.ም. January 8, 2010)፦ በኢህአዲግ ካድሬዎች አስገዳጅነት በአማራ ክልል የሚገኙ የአንድነት አባላት ወደ መኢአድ እንዲቀየሩ እየተገደዱ መሆኑን ወደ አዲስ አበባ የገቡ የአንድነት አባላት ገለጹ። ሙሉውን አስነብበኝ ...

የባንክ ወርቅ በብረት በመቀየር የተጠረጠሩ ተከራከሩ ተባሉ

Ethiopia Zare (ረቡዕ ታህሳስ 28 ቀን 2002 ዓ.ም. January 6, 2010)፦ ከሁለት ዓመት በፊት ከብሔራዊ ባንክ ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ወርቅ በማጭበርበር ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸውና በእስር ላይ የሚገኙ የባንኩ ሠራተኞችና ነጋዴዎች እንዲከራከሩ ተወሰነ። ሙሉውን አስነብበኝ ...

በአዲስ አበባ ከአስር ሺህ በላይ የቤት ባለቤትነት ሰነዶች መክነዋል

Ethiopia Zare (ሰኞ ታህሳስ 26 ቀን 2002 ዓ.ም. January 4, 2010)፦ በአዲስ አበባ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች ከ10 ሺህ በላይ የሚሆኑ የቤት ካርታዎችና ሰነዶች በመዝገብ ቤት ውስጥ ሊገኙ አለመቻላቸውንና መምከናቸውን የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ገለጹ። ሙሉውን አስነብበኝ ...

የብርቱካንን ምስል በቲሸርት ማሠራት ያስቀጣል

ቲሸርት የለበሱ ወጣቶች ለአንድ ቀን ታሰሩ

Ethiopia Zare (ቅዳሜ ታህሳስ 24 ቀን 2002 ዓ.ም. January 2, 2010)፦ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ፕሬዝደንት ወ/ት ብርቱካን ሚዳቅሳን ምስል በቲሸርትም ሆነ በሌላ መንገድ ይዞ መንቀሳቀስ እንደሚያስቀጣ ተገለጸ። ሙሉውን አስነብበኝ ...