አብን በአማራ ላይ የተቃጡት ጥቃቶች ዳግም እንዳይፈጸሙ ማረጋገጥ ያስፈልጋል አለ
የአማራ ብልጽግና ፓርቲም መግለጫ አውጥቷል
ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 21, 2021)፦ በአማራ ሕዝብ ላይ የተጋረጠው አደጋ ሥርዓትና መዋቅር ሠራሽ በመኾኑ እና የሕዝባችን ትግል የሕልውና ትግል እንደመኾኑ መጠን፤ በሕልውናው ላይ በእቅድና በቅንብር የተከፈቱት ጥቃቶች ዳግም እንዳይፈጸሙ የማረጋገጥ ግቡን እውን ማድረግ አለበት ሲል አብን አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



