“ሕዋስ” የ2002 የኢህአዲግ የምርጫ መሐንዲስ እንደሚሆን ተጠቆመ
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥቅምት 7 ቀን 2002 ዓ.ም. October 17, 2009)፦ በቅርቡ የተቋቋው “ሕዋስ” በያዝነው ዓመት ለሚከናወነው ምርጫ የኢህአዲግ የምርጫ ስልት ቀያሽ መሐንዲስ እንደሚሆን ውስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥቅምት 7 ቀን 2002 ዓ.ም. October 17, 2009)፦ በቅርቡ የተቋቋው “ሕዋስ” በያዝነው ዓመት ለሚከናወነው ምርጫ የኢህአዲግ የምርጫ ስልት ቀያሽ መሐንዲስ እንደሚሆን ውስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥቅምት 7 ቀን 2002 ዓ.ም. October 17, 2009)፦ በኢትዮጵያ በምርጫ 2002 ሊኖር የሚችል የመንግሥት ተቃዋሚ ኃይሎች ተሳትፎ እንደሌለ የሀገሪቱ ፖለቲከኞች አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥቅምት 7 ቀን 2002 ዓ.ም. October 17, 2009)፦ ከ1984 ወዲህ ሥራ ጀምረው በተለያዩ ምክንያቶች ሥራቸውን ያቆሙ የጋዜጣና መጽሔት ስያሜዎች ከባለቤቶቻቸው ውጭ ለሌሎች ሊከፋፈሉ እንደሆነ ተጠቆመ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
“ቴዲ አፍሮ ኖቨምበር 28 ስዊድን ይመጣል” አቶ ሀብታሙ
“ቴዲ አፍሮ ኖቨምበር 28 ኖርዌይ ይመጣል” አቶ ደስታ
“ስዊድን የሚመጣው ዲሴምበር 5 ነው” አቶ ሙሉሰው (ኩኩሻ)
“ኖቨምበር 28 ኖርዌይ፣ ዲሴምበር 5 ስዊድን” አቶ ምትኩ ግርማ የቴዲ አፍሮ ፕሮሞተር
Ethiopia Zare (እሁድ ጥቅምት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. October 11, 2009)፦ በቅርቡ ከእስር የተፈታው የአርቲስት ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) የአውሮፓ የኮንሰርት ጉዞ በስዊድን እና በኖርዌይ መቼ እንደሚካሄድ አፍቃሪዎቹን አደናግሮ ሰንብቷል። በተለይም በዚህ ባሳለፍነው ሣምንት ከሦስት ወገኖች የተለያዩ ማስታወቂያዎች በተለያየ መንገድ በመበተናቸውን የኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ተገንዝቧል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ት/ቤቶች ከምርጫው በፊት ይዘጋሉ
Ethiopia Zare (እሁድ መስከረም 24 ቀን 2002 ዓ.ም. October 4, 2009)፦ ክረምቱን ሥልጠና ሲያደርጉ የሰነበቱ መምህራን ከሥልጠና በኋላ የገዥው ፓርቲ የአባልነት ፎርም እንዲሞሉ መጠየቃቸውን የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (እሁድ መስከረም 24 ቀን 2002 ዓ.ም. October 4, 2009)፦ ካፒታላቸው ከ10ሺ ብር የማይበልጥ የንግዱ ማኅበረሰብ ቫት ከፋይ ካልሆናችሁ ክሊራንስ አይሰጣችሁም መባላቸውን አንዳንድ ነጋዴዎች ለኢትዮጵያ ዛሬ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (ሐሙስ መስከረም 21 ቀን 2002 ዓ.ም. October 1, 2009)፦ ባለፈው ዓርብ መስከረም 15 ቀን 2002 ዓ.ም. በስዊድንና አካባቢው ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ህዝባዊ ውይይት ያደረጉት “ለአዲሲቱ ኢትዮጵያ የጋራ እንቅስቃሴ” የተሰኘው ድርጅት መሪ የሆኑት አቶ ኦባንግ ሜቶ፤ “ኢትዮጵያ ውስጥ ኢትዮጵያዊነት ሳይሆን፤ የዘር መለያ የሰፈነበት ቦምብ ተጠምዷል” ሲሉ ገለጹ።
- ገቢው ለምኖ አዳሪዎችን ራሳቸውን ለማስቻል ይሆናል
- የኮንሰርቱን ወጪ ስፖንሰሮች ሊሸፍኑት ይችላሉ
- አጥጋቢ ስፖንሰር ካልተገኘ የባንዶቹን ወጪ ቴዲ ይሸፍናል
- ቀሪውን አዲካ እና ኤም.ጂ. ፕሮሞሽን ይሸፍኑታል
- አበበች ጎበና ለተባለ ሀገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅት እርዳታም ይሠጣል
Ethiopia Zare (ሰኞ መስከረም 18 ቀን 2002 ዓ.ም. September 28, 2009)፦ ታዋቂው ድምፃዊ አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን ከእስር ከተፈታ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ስታዲየም ጥቅምት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. የሙዚቃ ኮንሰርት ሊያቀርብ ነው። ከዝግጅቱ መግቢያ የሚገኘው ሙሉ ገቢ በልመና ላይ ለተሰማሩ ኢትዮጵያውያን ራሳቸውን ለማስቻል እንዲሆን ፈቅዷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (ሐሙስ መስከረም 14 ቀን 2002 ዓ.ም. September 24, 2009)፦ በምዕራብ ጐጃም የአንድነት ቅርንጫፍ ቢሮ አስተባባሪዎች ላይ መስከረም 11 ቀን 2002 ዓ.ም. ድብደባ ተፈጸመ። ወከባና ዛቻ የገጠማቸው የፓርቲው አስተባባሪዎች አንድነት ፓርቲን "ፀረ-ህዝብና ፀረ-ሠላም ነው" ብለው እንዲክዱት ከፍተኛ ጫና ተደርጎባቸዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (ሐሙስ መስከረም 14 ቀን 2002 ዓ.ም. September 24, 2009)፦ አሻራ እንዲሰጡ የተጠየቁ የፖሊስ አባላትና አንዳንድ የኢህአዴግ ባለሥልጣናት አሻራ ለመሥጠት ማንገራገራቸውን አንድ የአሻራ ባለሙያ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...