ከኢትዮጵያ ቴሌቪዠንና ራዲዮ ድርጅት የኮበለሉ የስፖርት ጋዜጠኞች ቁጥር ሰባት ደረሰ
Ethiopia Zare (እሁድ መስከረም 10 ቀን 2002 ዓ.ም. September 20, 2009)፦ ብዙውን ጊዜ "ሙያዊ ነፃነትን በመጫን" ከሚታወቀው የኢትዮጵያ ቴሌቪዠንና ራዲዮ ድርጅት በተለያዩ አስተዳደራዊ፣ ፖለቲካዊና በዘመድ የቅጥር ጫናዎች ምክንያት ሥራቸውን እየለቀቁ ወደ ግሉ የሥራ መስክ የሚሠማሩ የመንግሥት ጋዜጠኞች ቁጥር ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ መሆኑ ታወቀ። ጥቂት የማይባሉትም ሀገር ለቀው መሰደዱን ምርጫቸው አድርገዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
የወጪው መብዛት ምዕመናንን አሳዝኗል 




