ኢቴቪ የስድስት አሸናፊ ተጫራቾችን ውል ሰረዘ
Ethiopia Zare (ዓርብ ታህሳስ 17 ቀን 2001 ዓ.ም. December 26, 2008)፦ የኢትዮጵያ ራዲዮና ቴሌቭዥን ድርጅት፣ የተለያዩ ዝግጅቶችን በስፖንሰሮች አሠርቶ ለማስተላለፍ አውጥቶት በነበረው ጨረታ፣ የመጨረሻ አሸናፊ ካደረጋቸው 11 ድርጅቶች ውስጥ፣ የስድስቱን በበጀት እጥረት ምክንያት መሰረዙን እንዳስታወቃቸው ምንጮች ጠቆሙ። ኢቴቪ ድርጅቶቹ ለሥራ ያወጡትን ወጪ በድርድር ካሣ ለመክፈል ጠይቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
1933 - 2001 ዓ.ም. 





