ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ይቅርታው ተነስቶባቸው ዕድሜ ልክ ታሰሩ
Ethiopia Zare (ሰኞ ታህሳስ 20 ቀን 2001 ዓ.ም. December 29, 2008)፦ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ በቅንጅት አመራርነታቸው ወቅት ከተከሰሱበትና ከተፈረደባቸው በኋላ በሽምግልና ቢፈቱም፤ ይቅርታው ተነስቶባቸው ቀድሞ የተፈረደባቸው የዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተፈፃሚ እንዲሆን በማለት ገዥው የኢህአዲግ ፓርቲ ወደ ቃሊቲ እስር ቤት እንደወረወራቸው የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ከአዲስ አበባ አስረዱ።

በውጭ ሆኖ እንዲከራከር ጠየቀ 


