“ኢትዮጵያ ለአልጀርሱ ስምምነት ያለመገዛት መብት አላት” ሜ. ጄነራል አበበ ተ/ኃይማኖት
Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም ፳፬-24 ቀን ፳፻፩-2001 ዓ.ም. October 4, 2008)፦ኤርትራ የደህንነት ቀጠናውን በመጣሷ የተነሳ የአልጀርስ ስምምነት በመፍረሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ለስምምነት አልገዛም የማለት ሕጋዊ መብት እንዳለውና፣ ሀገሪቱ የባህር በር የማግኘት መብቷ ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ ጥያቄ መጠየቅ እንደምትችል አንድ የቀድሞ የኢፌዲሪ አየር ኃይል ጄኔራል ገለጹ።

አዲሱ የቴዲ ጠበቃ የዳኛው ረዳት ነበሩ 


