“የኳታር መንግሥት ትዕቢተኛ ነው” - ኢህአዴግ
- ኢህአዴግ ከኳታር ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱን አቋረጠ
- አል-ጀዚራ ከምክንያቶቹ አንዱ ነው
- ሦስቱን የአል-ጀዚራ ሪፖርቶች ይዘናል
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ሚያዝያ 14 ቀን 2000 ዓ.ም. April 22, 2008)፦ “ኳታር የኢትዮጵያን ብሔራዊ ደህንነት ለመጉዳት ያልፈነቀለችው ድንጋይ የለም። በኢትዮጵያ አለመረጋጋትን ለመፍጠርና ፀጥታዋን ለማናጋት የተነሱ ኃይሎች ሁሉ የኳታር ድጋፍና አይዞህ ባይነት አልተለያቸውም” በሚል የኢህአዴግ መንግሥት ከኳታር ጋር ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ማቋረጡ ታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



