“ሕወሓት በአማራ ሕዝብ ላይ ላደረሰው ግፍ ካሳ ያስፈልጋል” የአማራ ብልጽግና
“በማይካድራ፣ ሑመራ፣ ወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ዳንሻ፣ ራያ፣ አላማጣ፣ ኮረም ወዘተ በሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ አፈናቅላለች”
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፳፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 3, 2021)፦ ሕወሓት በአማራ ሕዝብ ላይ ላደርሰው ግፍና መከራ ለተጎዳው ሕዝባችን ተመጣጣኝ ካሣ ያስፈልገዋል በማለት የአማራ ብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



