የጥይት ገበያ?
ሁለት ሺሕ የክላሽንኮቭ ጥይት ሲገበያዩ የነበሩ እጅ ከፍንጅ ተያዙ
ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 27, 2021)፦ ሁለት ሺሕ የክላሽንኮቭ ጥይቶችን በድብቅ ሲገበያዩ የተገኙ ሦስት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የኮምቦልቻ ከተማ ፖሊስ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 27, 2021)፦ ሁለት ሺሕ የክላሽንኮቭ ጥይቶችን በድብቅ ሲገበያዩ የተገኙ ሦስት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የኮምቦልቻ ከተማ ፖሊስ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 27, 2021)፦ እየተበራከቱ የመጡ ወንጀሎችን ለመከላከል በአዲስ አበባ ከተማ በአሁኑ ወቅት የሚገኙትን የፖሊስ ጽሕፈት ቤቶች በእጥፍ ለማሳደግ ዝግጅት እየተደረገ መኾኑን የአዲስ አበባ አስተዳደር አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 27, 2021)፦ ሁሉም የኢትዮጵያ ባንኮች ባለፉት ስድስት ወሮች ከ155 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር እንዳሰጡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ተናገሩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 25, 2021)፦ በኦሮሚያ ክልል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው የፍርድ ቤቶች ትእዛዝ አለመከበር እጅግ አሳሳቢ መኾኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 25, 2021)፦ ለትግራይ ክልል ከፌዴራል መንግሥት ለእርዳታ የተላከን እህል በሕገወጥ መንገድ በማውጣት ሊጓጓዝ ሲል መያዙን እና በድርጊቱ የተጠረጠሩት በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 24, 2021)፦ የሕወሓት ቡድን በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ትርምስ ለመፍጠር አቅዶት የነበረው ሴራ እንደ ፍላጐቱ አለመሳካቱን የኦሮሚያ ክልል ኃላፊዎች ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 24, 2021)፦ በትግራይ ክልል ውስጥ የሰብአዊ እርዳታ ለማድረግ ጥያቄ ላቀረቡ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችና ሚዲያዎች ወደ ትግራይ እንዲገቡ ፍቃድ መሰጠቱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 24, 2021)፦ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ የገባው እና በኢትዮጵያ ግዛት ክልል ውስጥ ከወራት በላይ የቆየው የሱዳን ጦር ወደ ቀድሞው ይዞታው ከተመለሰ ብቻ ኢትዮጵያ በድንበር ጉዳይ ከሱዳን ጋር ለመደራደር ዝግጁ ስለመኾኗ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 24, 2021)፦ ኬንያ ከኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል በመግዛት ከሱዳን እና ከጅቡቲ ቀጥሎ ሦስተኛዋ አገር ለመኾን እየተቃረበች ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፲፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 22, 2021)፦ በኢትዮጵያ በኮቪድ 19 (ኮሮና ቫይረስ) ወረርሽኝ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ስለመምጣቱ እየታየ ነው። በበሽታው ተይዘው ከሚሞቱ ሰዎች ውስጥ የወጣቶችም ቁጥር እንደጨመረ፣ ጽኑ ታማሚዎችም ከወትሮ በተለየ ቁጥር ከፍ እያለ ነው። እስካሁን በበሽታው ተጠቅተው ሕይወታቸው ማለፉ ከተገለጹት ታዋቂ ሰዎች መካከል ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ይጠቀሳሉ። ትናንት ደግሞ የዓለም ሎሬት ጥበበ የማነብርሃን በዚሁ በሽታ ተይዘው ሕይወታቸው ማለፉን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። እንዲህ ካሉ መረጃዎች አንፃር የኮቪድ 19 በሽታ በአሁኑ ወቅት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የሚጠቁም ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...