የ2013 ዓ.ም. 2ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች
የዓመቱ ሁለተኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች
ኢዛ (ከመስከረም 11 - 17 ቀን 2013 ዓ.ም.) ባሳለፍነው ሳምንት የተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ክንውኖች ውስጥ የመከላከያ ሚኒስትሩ ምክትል ኤታማዦር ሹምና የፌደራል ፖሊስ ኮምሽነር ከወቅታዊ የአገሪቷ ሁኔታ አንጻር የሰጡት ተመሳሳይ ማስጠንቀቂያ ይጠቀሳል። ሁለቱም የአገሪቱ ከፍተኛ አመራሮችም የሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱ ውጭ የሚደረግ እንቅስቃሴን አንታገስም ብለዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



