ፕሮፌሰር መስፍን በክብር ተሸኙ
ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትና ታዋቂ ሰዎች ተገኝተዋል
ኢዛ (ማክሰኞ መስከረም ፳፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 6, 2020)፦ የእውቁ ምሁርና የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ማክሰኞ መስከረም 26 ቀን 2013 ዓ.ም. በክብር ተፈጽሟል። ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትና ታዋቂ ሰዎች ተገኝተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



