ብርቱካን በቃሊቲ - አቶ ኃይሉና አቶ መለስ ተጨባበጡ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ግርማ ካሣ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )

ትዝ ይለኛል ከሁለት ዓመታት በፊት ከአንድ ኢህአዲግን ከሚደግፍ ወዳጄ ጋር የተነጋገርኩት። የቅንጅት መሪዎች ከእሥር ቤት ተፈተዋል። ወደ ሁለተኛው ሚሊንየም ለመሸጋገር እየተዘጋጀን ነው። አቶ መለስ ዜናዊ፣ ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል፣ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አቶ ስዩም መስፍን … ሁሉም በአንድ ላይ ጎን ለጎን ቆመው፣ እንደ ወንድማማቾች፣ ለኢትዮጵያ ህዝብ የሠላም፣ የፍቅር፣ የእርቅና የአንድነት መልዕክት በቴሌቭዥን ቢያሰሙን በጣም ጥሩ ይሆን እንደነበረ ለዚሁ ወዳጄ ገልጬለት ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከግንቦት ሰባት ወዲህ፡ ከግንቦት ሰባት ወዲያ

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

አለቃ ተክሌ-ከካናዳ (ክፍል ሁለት)


ምን ላይ ነር ያቆምኩት? የትግራይ ጉዳይ ላይ። ከዚያ በፊት ግን፡ ማለትም የጀመርኩትን የሚኮሰኩስም የሚለሰልስም፤ ወደድንም ጠላንም ግን ልናመልጠው የማንችለውን ርእስ ከመቋጨቴ በፊት ትንሽ እንቀልዳለን። (በነገራችን ላይ፡ ከዳላስ ወደ ሲያትል በሚጓዘው የአሜሪካን አየርመስመር (አ.አ.) ላይ ሆኜ ነው ይሄንን ጽሁፍ የማስተካክልላችሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከግንቦት ሰባት ወዲህ፡ ከግንቦት ሰባት ወዲያ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

አለቃ ተክሌ-ከካናዳ (ክፍል አንድ)

ትንሽ ወደኋላ፡ ሌላ ዙር ቅስቀሳ

ቅስቀሳ እወዳለሁ። “ይሄ ቅስቀሳ አይደለም ቁስቆሳ ነው። ለነገሩ አብላጫው ዝምተኛ፡ ያንተን ቅስቀሳ የሚያነብ አይደለም፡ ዝም ብለህ ነው የምትደክመው” የሚል ቀስቃሽና ቀዥቃዥ አስተያየት ደርሶኝ ነበር፡ ሰሞኑን። ስለዚህ በግንቦት ሰባት የዳላስ ስብሰባ ላይ ያቀረብኩትን አንድ የቁስቆሳ ጽሁፍ እንደምለጥፍላችሁ የገባሁትን ቃል አጥፌ፡ ትንሽ ቆየሁ። ግን ሰው መቀስቀስ ባልችል ለምን ራሴን አልቀሰቅስም የሚል ቅስቀሳ ቀሰቀሰኝና፡ ይኸው ጽሁፌን፡ እናንተን ለመቀስቀስ ሳይሆን ራሴን ለመቀስቀስ ሰድጄዋለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የ2002 ምርጫና ቻቻታው (ኩችዬ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ኩችዬ http://www.kuchiye.blogspot.com/

ከ2002 ዓ.ም. ምርጫ ጋር በተያያዘ ፊት-ለፊትና በሠያፍ የሚወረወሩት ትችቶች ብዛታቸውም ግለታቸውም እየጨመረ መሄዱ በመሃላችን የሰፈነውን የመረበሽና የጥርጣሬ ስሜት ያመለክታል። ስጋቱ ማንንም ከማን የለየ አይደለምና ትንሽ ልተችበት ፈለግሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

“ምርጫማ ጥሩ ነው” መክብብ ማሞ

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

መክብብ ማሞ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )

… የቅንጅት ሕጋዊ ወራሽ ነኝ የሚለው አንድነት ፓርቲ መድረክን ከመሠረቱ ስምንት ፓርቲዎች መካከል አንዱ ነው። በአጀማመሩ የቅንጅትን ስትራቴጂ እየተከተለ ያለው መድረክ በዚህ አካሄዱ ከቀጠለ በመጪው ምርጫ የመሳተፍ አዝማሚያ ይታይበታል። በተለይ ባለፈው 1997 ምርጫ ከተቃዋሚው ጎራ ያልነበሩ አዳዲሶቹ የመድረክ አባላት በዚህኛው ምርጫ ዕድላቸውን የመሞከር ፍላጎት እንዳላቸው ፍንጮች ይታያሉ። መድረክ ከተሳተፈ ደግሞ አንድነት ፓርቲም እንደአባልነቱ መሳተፉ የማይቀር ይሆናል። ይህ ከሆነ ደግሞ አቶ አስራት “የብርቱካን ጉዳይ በምርጫው ለመሳተፍ ቅድመ ሁኔታ አይሆንም” ያሉት ትክክል ነው ማለት ነው። ስለዚህ ዶ/ር ኃይሉ የሰጡት ማስተባበያ ተቀባይነት አይኖረውም፤ በመሆኑም አንድነት ፓርቲ የወ/ት ብርቱካንን መፈታት በምርጫ ለመሳተፍ እንደ ቅድመ ሁኔታ ሳያቀርብ በምርጫው ይሳተፋል ማለት። ይዘገንናል!! …

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢህአዲግ ለምን ብርቱካን ሚደቅሳን ይፈታል? (ግርማ ካሣ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ግርማ ካሣ (ጥቅምት 3 ቀን 2002 ዓ.ም.) This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

በዚህ በያዝነው የኢትዮጵያ አዲሱ ዓመት (2002 ዓ.ም.) የሚካሄደውን ምርጫ በተመለከተ የተለያዩ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው። በተለይም የአንድነት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ አቶ አሥራት ጣሴ በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ዙሪያ የሰጡት ቃለ መጠይቅ ትንሽ እሳትን እንደለኮሰ እያየን ነው። (ኢንጂነር ግዛቸው እሳቱን ለማጥፋት ቢሞክሩም)

ሙሉውን አስነብበኝ ...