የጎንደሮች ትግል የኢትዮጵያ ህዝብ ድል
አብርሃም በየነ

የጎንደሮች የመለከት ድምፅ ኢትዮጵያ ነች። የእምቢልታው መስተጋቦ ኢትዮጵያዊነት ነው። የጥሩምባው የክተት ጥሪ የአማራው ህዝብ የህልውና ጥያቄ ነው። ስለሆነም አማራ ለህላዌው፣ ኦሮሞ ለመብቱ፣ ጋምቤላ ለመሬቱ፣ አፋር ላንድነቱ በጠላቱ በወያኔ ላይ የተነስ ጥሪውን ተቀብሎ በጋራ እንዲያምጽ ነጋሪቱ ተጎሹሟል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...አብርሃም በየነ

የጎንደሮች የመለከት ድምፅ ኢትዮጵያ ነች። የእምቢልታው መስተጋቦ ኢትዮጵያዊነት ነው። የጥሩምባው የክተት ጥሪ የአማራው ህዝብ የህልውና ጥያቄ ነው። ስለሆነም አማራ ለህላዌው፣ ኦሮሞ ለመብቱ፣ ጋምቤላ ለመሬቱ፣ አፋር ላንድነቱ በጠላቱ በወያኔ ላይ የተነስ ጥሪውን ተቀብሎ በጋራ እንዲያምጽ ነጋሪቱ ተጎሹሟል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ገለታው ዘለቀ
ኢትዮጵያ ሆይ የአስተዳደር ዘየሽ ምን ይመስላል? ተብላ ብትጠየቅ በዓለም ላይ የፌደራል ሥርዓትን ከሚከተሉ ሀገራት አንዷ ነኝ ስሜም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ይባላል ትላለች። በርግጥ በዓለም ላይ ካሉ ብዙዎቹ ሀገራት የፌደራል ሥርዓትን አይከተሉም። ብሪታኒያን ፈረንሳይን ጨምሮ በዴሞክራሲ የበለጸጉ አንዳንድ ሀገራት የአሃዳዊ አስተዳደር ዘየን ይከተላሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ነፃነት ዘለቀ (ኢትዮጵያ)
አሁን ያለንበት ወቅት ለወሬና ለፍልስፍና አመቺ አይደለም። በሞቀንና በበረደን ቁጥር ከያለንበት ሸጥና ጎጥ እየተነሣን በብዕርም ይሁን በአንደበት የምንወራከብበት ወይም እንካስላንትያ የምንገጥመት ወቅት ላይ አይደለንም። ጊዜው የጣር መጨረሻ ነው፤ ዘመኑ የነፃነት ትግል ወቅት ነው። ስለሆነም ከሚያናቁረን ይልቅ የሚያስማማንን ንግግርና ሃሳብ የምንወረውርበት ሊሆን ይገባል። ከእልህና ከስድብ ይልቅ መቻቻልና መግባባት የሠፈነበት የመጨረሻ ምዕራፍ ሊሆን ጊዜው ግድ ይለናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ነቢዩ ሲራክ
* እንኳንም ተወለድሽ ህፃን ኤማንዳ ሀብታሙ
ዛሬ የወጣቱ አባዎራ ሀብታሙ የአብራክ ክፋይ ህጻን ኤማንዳ ሀብታሙ 4ኛው ዓመት የልደት ቀን መሆኑን ስሰማ ከልብ የመነጨ መልካም ምኞቴን ለመግለጽ፣ ብሎም በሕግ ሽፋን በአባቷ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ግፍ በማውገዝ እንደ ዜጋ ማለት የምለውን ማለት ፈለግኩ!
ሙሉውን አስነብበኝ ...ለመፍትሔው መፍትሔ የወያኔ/ህወሓትን ዕድሜ ለማራዘም በሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ተንሳይ የመፍትሔ ሃሳቦች
(የሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ተንሳይን ጽሁፉ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!)
ነሲቡ ስብሐት፤ ከሰሜን አሜሪካ

እነሆ 17 ዓመት በበረሃ 25 ዓመት በመንግሥት ሥልጣን የተቆናጠጠው ወያኔ ዛሬ የሥልጣን ዘመኑ ማብቂያው የመጨረሻው መጀመሪያ ላይ ደርሷል። በትግሉ ላይ ነበርን ብቻ ሳይሆን በከፍተኛ አመራር እርከን ላይ ነበርን የሚሉ የወያኔ ባለሥልጣን፤ የድርጅታቸውን 17 ዓመት የትግል ጉዞ አብረው ፕሮግራም ሲነድፉ፣ ፖሊሲ ሲያወጡ፣ የትግራይ ነፃ አውጪ ብለው በዘር ሲደራጁ፣ የአማራ የበላይነት ሰፍኗል ብለው አማራ ላይ ሲያነጣጥሩ፣ የብሔር/ብሔረሰቦች መብት እስከመገንጠል ብለው የዘር ፖለቲካ ሲያራምዱ፣ ኤርትራ በኢትዮጵያ ቅኝ ተይዛለች ብለው ከሻዕቢያ ጋር ለኤርትራ ነፃነት ሲታገሉና ሲያታግሉ የነበሩ ዋናው የድርጅቱ አመራር ባልደረባ፤ ዛሬ የወያኔ ወንበር እንዳበቃለት ሲገለጥላቸው “ዕድሜውን እንዴት እናራዝመው?” “ትንታኔአቸውን” አስነብበውናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ሌተናል ጄኔራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ

መግቢያ
ከሃያ አምስት ዓመት ኢህአዴግ የደርግን መንግሥት በጦርነት አሸንፎ የሀገራችንን ፖለቲካዊ ሥልጣን ከተቆጣጠረ በኋላ፤ ቀስ በቀስ እያደጉ የመጡ ፖለቲካዊ ችግሮች በግልፅ ጎልተው መታየት ጀምረዋል። አሁን ገዥው ፖርቲና ፖርቲው የሚመራው መንግሥትም የችግሮቹን መኖር አምኖ ለመፍታት እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ መንገር ከጀመረ ሰነባብቷል። ይህ ሁኔታ ለማንኛውም የሀገሩን ደህንነትና ሰላም፤ ቀጣይነት ያለው ኢኮኖሚያዊ ዕድገትና ማህበራዊ ብልፅግና፤ ለሚመኝ ሀገር ወዳድ ዜጋ ያሳስባል። ከዚህ አንፃር የተለያዩ አስተያየቶች እየተደመጡ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ)

በጁሊየስ ቄሳር ተውኔት ውስጥ የቄሳርን ሞት ተከትሎ ጣሊያንን ሽባ የሚያደደርግ የእርስ በእርስ ጦርነት ሊከሰት እንደሚችል ሸክስፒር የማርክ አንቶኒን ገጸ ባህሪነት በመላበስ እንዲህ በማለት አስጠንቅቀው ነበር፤
“…እናም አቴ በእርሱ በኩል ከጋነም እሳት ሆኖ በመምጣት የቄሳርን መንፈስ በመላበስ የንጉሱን ድምጽ በመያዝ ለበቀል ተዘጋጅቷል። እናም እናልቅስ፣ እናም እነዚህን የጦርነት ውሾች እናስወግድ“ ብለው ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ይገረም አለሙ
ወያኔ የሙያ ማኅበርም ይሁን የፖለቲካ ፓርቲ መሪ ለሥልጣኑ አስጊ ሆኖ ሲታየው (ፕ/ር ዓሥራት ወ/የስ፤ ዶ/ር ታዬ ወልደሰማያት) በምርጫ ሲሸነፍ ወይንም ልሸነፍ እችላለሁ ብሎ ሲሰጋ (ምርጫ 97) የዜጎችን የመብት ጥያቄ ተከራክሮ መርታት ወይንም ተገቢውን ምላሽ መስጠት ሲያቅተው፣ (የሙስሊም ችግሮች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ፤ የወልቃይት ኮሚቴ) ሃሳብን በሃሳብ መሞገት፣ ብዕርን በብዕር መርታት ሲሳነው (በየእስር ቤቱ ያሉ ጋዜጠኞች) ምን እንደሚያደርግ ትናንትን የመርሳት ችግራችን አስረስቶን ካልሆነ በስተቀር የሚታወቅ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ)
የትራምፕ ጣረ ሞት አሜሪካንን በማሳደድ ላይ ይገኛል

ሁለት እምነተ ቢስ ፖሊሶች ሁለት አፍሪካ አሜሪካዊ ዜጎችን ከገደሉ እና አንድ መሳሪያ የታጠቀ ሰው አምስት የዳላስ ፖሊስ ኃላፊዎችን ከገደለ እና ሌሎች ሰባት ሰላማዊ ሰዎችን ካቆሰለ ከቀናት በኋላ ዶናልድ ትራምፕ እራሱን የሕግ እና የሥርዓት እጩ አድርጎ በመጥራት ይህንን አሰቃቂ ድርጊት ፖለቲካዊ እንደምታ ያለው ለማድረግ ሞክሯል። ትራምፕ እንዲህ በማለት አውጇል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ይገረም አለሙ
ዘለዓለማዊ የሚሆን ምድራዊ ኃይል የለም። የግዜ እንጂ የሰው ጀግናም የለም። በመሆኑም አንድ ቀን በወያኔ ላይ ፀሐይ ልትጠልቅበትና ከመኖር ወደ አለመኖር ሊሸጋገር፤ አለያም እንደ ዛሬው ከፊሉን በሆድ ገዝቶ፣ ከፊሉን ሥነ-ልቦናውን ሰልቦ፣ ወዘተ በአሽከርነት ያሰለፈበትን፤ ብዙኃኑን ደግሞ በጠመንጃ አፍኖ ለመግዛት የበቃበትን አቅም አጥቶ የእጁን የሚያገኝበት ግዜ የዘገይ እንደሁ እንጂ መምጣቱ አይቀሬ ነው። ዘላለማዊነት የለምና።
ሙሉውን አስነብበኝ ...