የወያኔ ነፍስ በበረከት ስምዖን በኩል ስትቃዥ

ነፃነት ዘለቀ
አንደኛው መስከረም ጠብቶ ሌላኛው መስከረም እስኪጠባ ድረስ ባሉት የ365.25 ቀናት ውስጥ ስንት ጉድ መስማት እንዳለብን የሚጠቁም አሃዛዊ መረጃ ሊኖር እንደማይችል መቼም ግልጥ ነው፤ ነገር ግን የዘመናችን ኢትዮጵያ የታሪክ ጎርፍ ያመጣብን ከወያኔና መሰሎቹ በስተቀር ሌሎቻችን ያልጠበቅነው ዱብዕዳ ክስተት ምሥጋና ይንሳውና በዬቀኑ የማንሰማውና የማናየው ዕንቆቅልሽ እንዳይኖረን ሆነናል።
በደምና በአጥንት መስዋዕትነት ተከብሮ የቆየ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለባዕድ አሳልፈን አንሰጥም!
ታደሰ ብሩ
የተመላሾች ጉዳይ ...



