16 ዘይት መጭመቂያዎች ታሸጉ
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ግንቦት 26 ቀን 2000 ዓ.ም. June 3, 2008)፦ ከመርዛማ ዕፁ ጋር የምግብ ዘይት ቀላቅለው ሲያመርቱ የነበሩ 16 የዘይት መጭመቂያ ቤቶች መታሸጋቸውን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የድርጊቱ ፈፃሚዎች እስካሁን እንዳልተደረሰባቸውና ፋብሪካዎቹ ስለመታሸጋቸውም መረጃ እንደሌላቸው ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




