ለትግራይ ለእርዳታ የመጣን እህል ለመውሰድ የሞከሩ አሥር ግለሰቦች ተያዙ
የእርዳታ እህሉ ለሽሬና አካባቢዋ ነዋሪዎች ሊሰጥ የታሰበ ነው
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 25, 2021)፦ ለትግራይ ክልል ከፌዴራል መንግሥት ለእርዳታ የተላከን እህል በሕገወጥ መንገድ በማውጣት ሊጓጓዝ ሲል መያዙን እና በድርጊቱ የተጠረጠሩት በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



