ነገ ይተላለፋል የተባለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃለምልልስ እንዳይተላለፍ ታገደ
ቃለምልልሱ ሊተላለፍ የነበረው ምርጫው ሊጀመር 57 ሰዓታት ሲቀሩት ነበር
ቃለምልልሱ ከምርጫው በፊት አይተላለፍም
ኢዛ (ሐሙስ ሰኔ ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 17, 2021)፦ ነገ ግንቦት 11 ቀን 2013 ዓ.ም. በፋና ቴሌቭዥን ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ ይተላለፋል ተብሎ እየተዋወቀ ያለው የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ቃለምልልስ እንዳይተላለፍና ማስተዋወቃቸውን እንዲያቆሙ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን አሳሰበ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



