ኢዜማ በምርጫው ባጋጠሙን ችግሮች ላይ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ የማይሰጥ ከኾነ ፍ/ቤት እሔዳለሁ አለ
ፓርቲው ነገም ቀጣይ ፓርቲ ኾኖ የሚዘልቅ ስለመኾኑ ገልጿል
ኢዛ (ሐሙስ ሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 24, 2021)፦ ባለፈው ሰኞ ሰኔ 14 ቀን በተካሔድው ምርጫ 2013፣ ኢዜማ በተወዳደረባቸው በርካታ የምርጫ ክልሎች ያጋጠሙትንና ለምርጫ ቦርድ ያሳወቃቸውን በርካታ ተግዳሮቶችን ተመልክቶ ውሳኔ የማይሰጥባቸው ከኾነ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንወስዳለን አለ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



