ባለፉት ሦስት ዓመታት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የአማራ ተወላጆች መፈናቀላቸው ተገለጸ
ከሰሜን ሸዋ፣ ከኦሮሚያ ልዩ ዞን ብቻ ከ300 ሺህ በላይ ተፈናቅለዋል
ችግሩ ባለፉት 30 ዓመታት የተዘራው ጥላቻና ችግሮችን በወቅቱ ማረም ባለመቻሉ መኾኑን ክልሉ አስታወቀ
ተፈናቃዮችን ለመደገፍ ጥሪም ቀርቧል
ኢዛ (ሰኞ ግንቦት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 17, 2021)፦ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተዘራው የጥላቻ ትርክትና ጥቃት ከተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚኾኑ የአማራ ክልል ተወላጆች መፈናቀላቸውን የአማራ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል። ከሰሜን ሸዋ እና ከኦሮሚያ ልዩ ዞን አስተዳደር ብቻ ከ300 ሺህ በላይ ዜጐች መፈናቀላቸውም ታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



