በዶክተር አብርሃም የሚመራው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ተኩስ አቁም እንዲደረግ በይፋ ጠየቀ
ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ለቀረበው ጥያቄ ላይ ዘጠኝ ምክንያቶችን አስፍረዋል
ኢዛ (ሰኞ ሰኔ ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 28, 2021)፦ በዶክተር አብርሃም በላይ የሚመራው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በትግራይ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ለፌዴራል መንግሥት ጥያቄ ማቅረቡን አስታወቀ። ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በቀረበው በዚሁ የተኩስ አቁም ጥያቄ ላይ ዘጠኝ ምክንያቶች ሰፍረዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



