ከፌዴሬሽኑ የተገነጠሉት ራሳቸውን “ዓሳ”AESA one ብለው ሰየሙ
EMF: (ዓርብ ሚያዚያ 19 ቀን 2004 ዓ.ም. April 27, 2012)፦ ከዋናው ፌዴሬሽን ተገንጥሎ ስሙን ESFNA One ብሎ የነበረው የነአያያ እና የነሰብስቤ ቡድን ትላንት እና ዛሬ ዲሲ ላይ ስብሰባ አድርጎ ነበር። በዚህ ስብሰባ ላይ በዋና አጀንዳነት ከቀረቡት ጉዳዮች አንዱ የነበረው ባለፈው ሳምንት በቨርጂንያ ፍርድ ቤት የተሰጠው ውሳኔ ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



