የአማራ ብልጽግና የውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት ኮነነ

Amhara Prosperity Party

ኢትዮጵያውያን በጋራ የሚቆሙበት ወሳኝ ጊዜ ላይ እንደሚገኙ አስገነዘበ

ኢዛ (ሐሙስ ግንቦት ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 20, 2021)፦ በየትኛውም የአመለካከት ልዩነት ውስጥ ኾነን እንኳን ለውጭ ጠላት በአንድነት የመቆም የረዥም ዘመን ታሪክ ያለን መላ ኢትዮጵያውያን ዛሬም እንደ ትናንት ታሪክ ለመሥራት በጋራ መቆም የግድ የሚለን ጊዜ ላይ ነን ሲል የአማራ ብልጽግና ፓርቲ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ መንግሥት ወቅታዊውን የግብጽን አቋም ደገፈ

Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD)

ግብጽ ኢትዮጵያ ወደምታራምደው ሐሳብ እየመጣች ነው

ኢዛ (ሐሙስ ግንቦት ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 20, 2021)፦ ከትናንት በስቲያ የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በታላቁ ህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት ላይ የሰጡትን አስተያየት የኢትዮጵያን አቋም የሚደግፍና የውኃ ሙሌቱ የግብጽ ፍላጎት ላይ ተጽዕኖ እንደማያሳድር መግለጻቸውም ጥሩ ጅማሮ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ተጨማሪ የመራጮች ምዝገባ ጊዜ ተሰጠ

National Election Board of Ethiopia (NEBE)

ምዝገባው እስከ ግንቦት 17 ቀን 2013 ዓ.ም. ተራዝሟል

ኢዛ (ረቡዕ ግንቦት ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 19, 2021)፦ ለስድስተኛው አገራዊ ምርጫ 2013 የመራጮች ምዝገባ ቢጠናቀቅም፤ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ተጨማሪ የምዝገባ ጊዜ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ አሳልፏል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአሜሪካ አቋምና የኢትዮጵያ ምላሽ

አምባሳደር ጀፍሪ ፊልትማን

የውጭ ጣልቃ ገብነት ያየለበት ወቅት ኾኗል

ኢዛ (ረቡዕ ግንቦት ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 19, 2021)፦ የአሜሪካ መንግሥት በኢትዮጵያ ላይ እያራመደ ያለው ጣልቃ ገብነት እየጠነከረ መምጣቱንና ይህንን በመቃወም የኢትዮጵያ መንግሥት መግለጫዎችን ከማውጣት ጀምሮ ቅዋሜውን ለመግለጽ የተለያዩ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ባለፉት ሦስት ዓመታት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የአማራ ተወላጆች መፈናቀላቸው ተገለጸ

ዶ/ር ፈንቱ ማንደፍሮ

ከሰሜን ሸዋ፣ ከኦሮሚያ ልዩ ዞን ብቻ ከ300 ሺህ በላይ ተፈናቅለዋል
ችግሩ ባለፉት 30 ዓመታት የተዘራው ጥላቻና ችግሮችን በወቅቱ ማረም ባለመቻሉ መኾኑን ክልሉ አስታወቀ
ተፈናቃዮችን ለመደገፍ ጥሪም ቀርቧል

ኢዛ (ሰኞ ግንቦት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 17, 2021)፦ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተዘራው የጥላቻ ትርክትና ጥቃት ከተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚኾኑ የአማራ ክልል ተወላጆች መፈናቀላቸውን የአማራ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል። ከሰሜን ሸዋ እና ከኦሮሚያ ልዩ ዞን አስተዳደር ብቻ ከ300 ሺህ በላይ ዜጐች መፈናቀላቸውም ታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አሳሳቢው የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴ

Ministry of Revenues

በአንድ ሳምንት ከ69 ሚሊዮን ብር ዋጋ ያለው ኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ሥር ዋለ
41 ተሽከርካሪዎች ኮንትሮባንድ ጭነው ተይዘዋል

ኢዛ (ሰኞ ግንቦት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 17, 2021)፦ በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ69 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የጦር መሣሪያዎች እና የተለያዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከመቶ ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ፕሮጀክቶችና ደብዛቸው የጠፋ ኮንትራክተሮች

አይሻ መሐመድ

ሱር ኮንስትራክሽን፣ ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን፣ አፍሮ ጽዮን ኮንስትራክሽን በዋቢነት ይጠቀሳሉ

ኢዛ (እሁድ ግንቦት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 16, 2021)፦ ባለፉት ሁለት ዓመታት የግንባታ ሥራዎቻቸው የተስተጓጐለ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታዎችን፤ ሥራውን ወስደው በነበሩ ኮንትራክተሮች ማስቀጠል ባለመቻሉ በመንግሥት የኮንስትራክሽን ድርጅቶች እንዲሠሩ ስለመወሰኑ ተሰማ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ