የሱዳን ስውር እጅ
ከሱዳን የተነሱ የሕወሓት ታጣቂዎች ተደመሰሱ
የሱዳን እና የሕወሓት ምስጢራዊ ወታደራዊ ስምምነት ሰነድ ተይዟል
ኢዛ (እሁድ ግንቦት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 16, 2021)፦ ሱዳን በኢትዮጵያ ላይ ግልጽና በስውር ወታደራዊ ዘመቻ ስለመክፈቷ የሚያመላክቱ አስረጅዎች ጐልተው እየወጡ ነው። በተለይ የሱዳን ጦር የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ በመግባት እስካሁን የኢትዮጵያ ድንበር ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ከዚህ ድንበር የመድፈር ሕገወጥ ተግባሯ ባሻገር በተከታታይ እየፈጸመች ያለችው ድርጊት በሁለቱ አገሮች መካከል ውጥረት ፈጥሯል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



