የወ/ት ብርቱካን ጠበቃ ክስ ተቀባይነት አገኘ
ወ/ት ብርቱካን ፍርድ ቤት አልቀረበችም
Ethiopia Zare (ሐሙስ መጋቢት 10 ቀን 2001 ዓ.ም. March 19, 2009)፦ ከታህሳስ 20 ቀን 2001 ዓ.ም. ጀምሮ ለሰማኒያ ቀናት በአንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ በእስር ላይ የምትገኘው የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከወዳጅ ዘመዶቿና ከጠበቃዋ ጋር እንዳትገናኝ ከመደረጉም በላይ በእስር ቤት የሰብዓዊ መብት አያያዛዟ ሁኔታ አግባብ አይደለም ሲል ጠበቃዋ ማረሚያ ቤቱን በመጀመሪያ ደረጃ የልደታ ፍርድ ቤት የከሰሰ ሲሆን፤ ፍርድ ቤቱም ትላንት ረቡዕ መጋቢት 9 ቀን በዋለው ችሎት ክሱ ተቀባይነት እንደገኘ ታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
By Matias Ketema
በጥሩነሽ ዲባባ ተይዞ የነበረውን ክብረወሰን ከሦስት ሰከንድ በላይ አሻሻለችው
ፍርዱ ከስድስት ዓመት ወደ ሁለት ዓመት ተቀየረ 


