ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስመራ ናቸው
የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ፈጽመዋቸዋል በተባሉ ጥቃቶችና በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ስላለው የኤርትራ ሠራዊት ይወያያሉ ተብሎ ተገምቷል
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፲፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 25, 2021)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ጋር ለመምከር ወደ አስመራ ማቅናታቸው ተሰማ። በሕወሓት እና በፌዴራሉ መንግሥት መካከል ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ ወዲህ ይህ የመጀመሪያው ኦፊሴላዊ ጉብኝታቸው ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



