ጠቅላይ ሚኒስትሩ ካቢኔያቸውን ከአዲስ አበባ ውጭ ሰበሰቡ

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት

ለመጀመሪያ ጊዜ ከአዲስ አበባ ውጭ ስብሰባው ተካሔደ

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፲፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 22, 2021)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በአገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአዲስ አበባ ከተማ ውጭ የካቢኔ ስብሰባቸውን በኮይሻ እያካሔዱ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሲዳማ ክልል ይፋዊ ምሥረታ ሥርዓት እየተካሔደ ነው

ሽመልስ አብዲሳ

“ኢትዮጵያ በፌስቡክና በዩቲዩብ ጫጫታ አትፈርስም” ሽመልስ አብዲሳ

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፲፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 22, 2021)፦ አስረኛው የኢትዮጵያ ክልል በመኾን ባለፈው ዓመት በተካሔደ ሕዝበ ውሳኔ የተረጋገጠው የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት ይፋዊ ምሥረታ ሥርዓት ዛሬ በሐዋሳ እየተካሔደ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮጵያ ታላቁን ሎሬት አጣች

የዓለም ሎሬት ዶክተር ጥበበ የማነብርሃን

ሕይወታቸው ያለፈው በኮቪድ 19 ነው

ኢዛ (እሁድ የካቲት ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 21, 2021)፦ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው የሕክምና ባለሙያዎች መካከል አንዱ የኾኑትና በአገር ጉዳዮች ተሳትፏቸው የሚታወቁት እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ዶክተር ጥበበ የማነብርሃን አረፉ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የማነ ንጉሥ ተገደሉ

Yemane Niguse

አብረዋቸው ሁለት የሠራዊቱ አባላት ተገድለዋል

ኢዛ (እሁድ የካቲት ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 21, 2021)፦ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት በመምራት የሚታወቁት የማነ ንጉሥ የተገደሉት ከመቀሌ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው ሔዋኔ ከተማ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ብልጽግናና ኢዜማ ለምርጫው ማኒፌስቶ በማቅረብ ቀድመዋል

ለምርጫ 2013 ወደ ቅስቀሳ የገቡና እየገቡ ያሉ ፓርቲዎች

ፓርቲዎች ወደ ምርጫ ቅስቀሳ እየገቡ ነው

ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 20, 2021)፦ በቀጣይ አገራዊ ምርጫ የምርጫ ማኒፌስቶዋቸውን በማስተዋወቅ ብልጽግናና ኢዜማ ቀዳሚ ኾነዋል። ሌሎች ፓርቲዎችም ወደ ቅስቀሳ እየገቡ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የነዳጅ አዳዮች መንግሥት ይስማን እያሉ ነው

የኢትዮጵያ ነዳጅ አዳዮች ማኅበር ጋዜጣዊ መግለጫ

የትርፍ ሕዳጋችን ከፍ ማለት አለበት ብለዋል
የዱቤ ሽያጭ እንዲቀር መወሰኑ ችግር ይፈጥራል በሚል ሰግተዋል

ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 20, 2021)፦ የኢትዮጵያ ነዳጅ አዳዮች ማኅበር የሚታሰብላቸው የትርፍ ሕዳግ አነስተኛ በመኾኑ የትርፍ ሕዳግ መጠኑን እንዲስተካከልላቸው ጠየቁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በትግራይ ክልል የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ ለሙሉ ተቋረጠ

የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች

“የጁንታው ርዝራዦች በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ላይ በፈጸሙት ጥቃት፤ በመላው ትግራይ የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም ተቋርጧል” የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል

ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 17, 2021)፦ በትግራይ ክልል የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ዳግም ሙሉ ለሙሉ መቋረጡ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አቶ ነብዩ ከትግራይ ብልጽግና ኃላፊነታቸው ተነሱ

አቶ ነብዩን ስሑል ሚካኤል (በግራ) እና አቶ ሃፍታይ ገብረእግዚአብሔር (በቀኝ)

በምትካቸው አቶ ሃፍታይ ገብረእግዚአብሔር ተሹመዋል

ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 17, 2021)፦ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከተቋቋመበት ግዜ አንስቶ የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ በመኾን ሲያገለግሉ በቆዩት በአቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል ምትክ አዲስ ኃላፊ ተሾመ። የትግራይ ክልል ብልጽግና ጽሕፈት ቤት የመጀመሪያው ኃላፊ በመኾን ሲያገለግሉ የቆዩትን አቶ ነብዩን ተክተው የጽ/ቤት ኃላፊ በመኾን የተሾሙት አቶ ሃፍታይ ገብረእግዚአብሔር መኾናቸው የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት አስታውቀዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ