ተጠባቂው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ

PM Abiy Ahmed

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጥያቄዎች ይነሳሉ ተብሎ ይጠበቃል

ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 17, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከነገ በስቲያ (ሰኞ ጥቅምት 9 ቀን 2013 ዓ.ም.) በፓርላማ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ይሰጣሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢሳት ቴሌቪዥን መቋረጥ እየተነገረ ነው

ESAT

ችግሩ የፋይናንስ እጥረት ነው

ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 17, 2020)፦ በሳተላይት የቴሌቪዥን ሥርጭት ከሚተላለፉ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች በአድማጭ ተመልካች ከሚዘወተሩት መካከል አንዱ በመኾን የሚታወቀው የኢሳት ሥርጭት መቋረጥ አነጋጋሪ ኾኗል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከ100 ሺህ እስከ 1.5 ሚሊዮን ብር የብር ኖት ለውጥ የጊዜ ገደብ ተጠናቀቀ

ዶ/ር ይናገር ደሴ (በግራ)፣ አቶ አሕመድ ሺዴ (መኻል) እና ዶ/ር ቀንአ ያደታ (በቀኝ)

እስካሁን ከ96 ቢሊዮን ብር በላይ ተሰራጭቷል
ሐሰተኛ የብር ኖት አታሚዎች እየተያዙ ነው
ከባንክ ውጭ ሲዘዋወር የነበረ 31 ቢሊዮን ብር ገቢ ተደርጓል

ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 16, 2020)፦ እስካሁን በተካሔደው የብር ኖት ለውጥ ከ96 ቢሊዮን ብር በላይ መሰራጨቱንና ሐሰተኛ የገንዘብ ኖት ሲያትሙ ነበሩ የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የህዳሴው ግድብ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ተነስተው ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ተተኩ

Aregawi Berhe (PHD)

የቀድሞዋ ዳይሬክተር ሕወሓት ጥሪ ካደረገላቸው አባላቱ አንዷ ነበሩ

ኢዛ (ሐሙስ ጥቅምት ፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 15, 2020)፦ ከሕወሓት ቀደምት ታጋዮችና በኋላም ከሕወሓት አካሔድ በተቃራኒ በመቆም፤ የራሳቸውን ፓርቲ መሥርተው በመታገል የሚታወቁት የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ኾነው ተሾሙ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

እነ ተመስገን ደሳለኝ ተፈትተዋል

ፍትሕ መጽሔት

የተፈቱት በራሳቸው ዋስ ሲሆን፤ ስትፈለጉ ትቀርባላችሁ ተብለዋል

ኢዛ (ሐሙስ ጥቅምት ፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 15, 2020)፦ ትናንት በፖሊስ ተይዘው ታስረው የነበሩት የፍትሕ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እና ዋና አዘጋጁ ምስጋን ዝናቤ ዛሬ ከእስር ተለቀዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከአርቲስት ሐጫሉ ግድያ ጋር ተያይዞ ክስ የተመሠረተባቸው ፍርድ ቤት ቀረቡ

Hachalu Hundessa

የተጠቀሰውን ወንጀል አልፈጸምንም በማለት ቃላቸውን ሰጡ

ኢዛ (ረቡዕ ጥቅምት ፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 14, 2020)፦ በአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ክስ የተመሠረተባቸው አራት ተከሳሾች የክስ መቃወሚያ የሌላቸው መኾኑንና ክስ የተመሠረተባቸውን ወንጀል አልፈጸምንም አሉ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የፍትሕ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ተመስገን ደሳለኝ ታሰረ

Journalist Temesgen Desalegn

የመጽሔቱ ዋና አዘጋጁም በፖሊስ እጅ ናቸው

ኢዛ (ረቡዕ ጥቅምት ፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 14, 2020)፦ የፍትሕ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ረቡዕ ጥቅምት 4 ቀን 2013 ዓ.ም. ከቢሮዋቸው ተወስደው መታሰራቸው ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የ2013 ዓ.ም. 4ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች

Ethiopia Zare's weekly news digest, week 4th, 2013 Ethiopian calendar

 

የዓመቱ አራተኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች

ኢዛ (ከመስከረም 25 - ጥቅምት 1 ቀን 2013 ዓ.ም.) ከመስከረም 25 እና 30 ቀን 2013 ዓ.ም. በኋላ መንግሥት የለም በሚል ላለፉት ሦስትና አራት ወራት ሲነገር የነበረ ሲሆን፤ እነዚህ ቀናት ያለፉት ደግሞ በዚህ ባሳለፍነው ሳምንት ነው። ሁለቱ ቀናት አልፈው ተከታዮቹ ቀናት ቀጥለዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አቶ ልደቱ በዚህ ሳምንት ሁለት ጊዜ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ

Lidetu Ayalew

ሁለተኛው ክሳቸው በፍርድ ቤት በመጪው ዓርብ ይነበባል

ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 12, 2020)፦ አቶ ልደቱ አያሌው ሕገ መንግሥቱን ለመናድ በማሰብ የተለያዩ ሕገ መንግሥት የሚቃረኑ የሽግግር ሰነዶችን በማዘጋጀት በሚል በተከሰሱበት ሁለተኛው ክስ ዛሬ ሰኞ ጥቅምት 2 ቀን 2013 ዓ.ም. ፍርድ ቤት መቅረባቸው ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ