በቤንሻንጉል ጉሙዝ 12 ንጹኀን ተገደሉ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነዋሪው ትጥቅ መታጠቅ አለበት አሉ
ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 12, 2020)፦ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞን እየተፈጸመ ያለውን ጥቃት ተከትሎ የአካባቢው ነዋሪ ራሱን አደራጅቶ አስፈላጊውን ትጥቅ ታጥቆ የተጠናከረ መከላከል መገንባት አማራጭ የሌለው መኾኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። በዞኑ ትናንት ሌሊት 12 ንጹኀን ተገድለዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



