ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዳሜ ችሎት ሊሰየም ነው
ጉዳዩም የ”ጠንቋይ” ታምራት ነው
Ethiopia Zare (እሁድ መጋቢት 27 ቀን 2001 ዓ.ም. April 5, 2009)፦ ”በጥንቆላ መሥሪያ ቤቶቹ” ከሌሎች ስድስት ተባባሪዎቹ ጋር በመሆን ”ባለአውሊያ” እና ”ባለከራማ” ነኝ በማለት የሰው ግድያ ወንጀልና ከባድ ማታለል ፈጽሟል በሚል በአቶ አቶ ታምራት ገለታ እና በተባሪዎቹ ላይ ክስ ያቀረበው ዓቃቤ ሕግ ያሉን የሰው ምስክሮችና የሰነድ ማስረጃዎች አቅርቤ ጨርሻለሁ የቀረኝ የቪዲዮ ማስረጃ ነው በማለቱ፤ በፍርድ ቤት ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዳሜ ዕለት ተሰይሞ በዝግ ችሎት ቪዲዮ ካሴት ሊመለከት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ፕ/ር መስፍን በቀንዱና በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ጽሑፍ አቀረቡ 


