ለዓለም አቀፉ የተቃውሞ ሰልፍ ቅድመ ሁኔታ መጠናቀቁ ተገለጸ
በማትያስ ከተማ
Ethiopia Zare (ሰኞ ጥር 4 ቀን 2001 ዓ.ም. January 12, 2009)፦ የወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳን፣ የአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁንን፣ የአቶ በቀለ ጅራታን እንዲሁም በፖለቲካ ምክንያት በእስር እየማቀቁ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን እንዲፈቱ የሚጠይቀውንና ረቡዕ ጥር 6 ቀን (January 14) ለሚካሄደው ዓለም አቀፍ የተቃውሞ ሠልፍ በስዊድን ቅድመ ሁኔታው መጠናቀቁ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
“ሰው ገብቶ እንዲጠይቃት ይፈቀድልኝ” ወ/ሮ አልማዝ ገ/እግዚአብሔር የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ እናት 




