ወ/ት ብርቱካን ካለአንዳች ቅድመ ሁኔታ ከእስር እንዲፈቱ ተጠየቀ
በስዊድን የአንድነት ፓርቲ ድጋፍ ሰጪ ማኅበር መግለጫ አወጣ
Ethiopia Zare (ዓርብ ታህሳስ 24 ቀን 2001 ዓ.ም. January 02, 2009)፦ በስዊድን የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የድጋፍ ሰጪ ማኅበር የወ/ት ብርቱካንን መታሰር አስመልክቶ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ ሊቀመንበሯ ካለአንዳች ቅድመ ሁኔታ ከእስር እንዲፈቱ ጠይቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
በውጭ ሆኖ እንዲከራከር ጠየቀ 


