በወ/ት ብርቱካን የሚመራው ላዕላይ ም/ቤት ስበሰባውን ለቅዳሜ አዛወረው
Ethiopia Zare (ዓርብ የካቲት 21 ቀን 2000 ዓ.ም. February 28,2008)፦ በተቀዳሚ ም/ሊቀመንበሯ ወ/ት ብርቱካን የሚመራው የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ዛሬ ሊያደርገው የነበረውን የላዕላይ ምክር ቤት ስብሰባ ለነገ ቅዳሜ የካቲት 22 ቀን 2000 ዓ.ም. ማዛወሩን ምንጮቻችን ገልፀዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


