የ”ኢሳት” ቶምቦላ ወጣ፤ አሜሪካኖች ከፍተኛውን እጣ ወስደዋል
ካናዳዎችና አውሮፓዎችም ከእጣው ተጋርተዋል
ከጁላይ 29 እስከ ጁላይ 31 በአምስተርዳም በተካሄደው 8ኛው የኢትዮጵያዊያን አውሮፓውያን ስፖርትና ባህል ፌስቲቫል ላይ እንዲወጣ ታስቦ ለኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን (በምህጻረ ቃሉ “ኢሳት”) መርጃ የተዘጋጀ ቶምቦላ ቅዳሜ ጁላይ 31 ቀን ከምሽቱ 8 ሰዓት አካባቢ አያሌ የኢሳት ደጋፊዎችና ጥቂት ተቃዋሚዎች በተገኙበት ወጣ። ሙሉውን አስነብበኝ ...
በዛሬው ዕለት ገበያ ላይ የዋለው ሁለት ሺህ ቅጂ በአንድ ሰዓት ውስጥ አለቀ 



