በሙስሊሞች ጉዳይ ውጥረቱ እንዳየለ ነው
የፌደራል ጉዳዮች ሚ/ር አዲስ መግለጫ አወጣ
Ethiopia Zare (አርብ ሚያዚያ 26 ቀን 2004 ዓ.ም. May 4, 2012)፦ "መንግስት የሙስሊሙ ማህበረሰብ ውክልና የሌለውን የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ጉባዔን በመጠቀም 'አህባሽ' የተባለውን አስተምህሮ በግድጅ ሊጭንብን እየሞከረ ነው " በሚል በእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ዘንድ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ እንደቀጠለ ሲሆን መንግስት ዓላማውን ለማስፈጸም የሀይል እርምጃን መምረጡም ውጥረቱን ይበልጥ እያባባሰው መጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


