የኮሎኔል መንግስቱ ደህንነት አጠያያቂ ሆኗል
ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚጓዙ ኢትዮጵያዊያን በዚምባብዌ እስር ቤቶች ይደበደባሉ
Ethiopia Zare (ሐሙስ ጥቅምት 16 ቀን 2004 ዓ.ም. October 27, 2011)፦ የኮ/ል ጋዳፊን ሞት ተከትሎ በዚምባብዌም የቀድሞው መሪ ኮ/ል መንግስቱ ኃይለማሪያም የደህንነነት ጥበቃ ጉዳይ ህዝቡን እንደ አዲስ ማነጋገር ጀምሯል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚጓዙ ኢትዮጵያዊያን በዚምባብዌ እስር ቤቶች ይደበደባሉ
Ethiopia Zare (ሐሙስ ጥቅምት 16 ቀን 2004 ዓ.ም. October 27, 2011)፦ የኮ/ል ጋዳፊን ሞት ተከትሎ በዚምባብዌም የቀድሞው መሪ ኮ/ል መንግስቱ ኃይለማሪያም የደህንነነት ጥበቃ ጉዳይ ህዝቡን እንደ አዲስ ማነጋገር ጀምሯል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
የሙአመር ኧል ጋዳፊ ቀብር እና የደጋፊዎቻቸው አስተያየት
የቀድሞው የሊቢያ መሪ ሙአመር ኧል ጋዳፊ በሊቢያ በአንድ በምሥጢር በተያዘ ቦታ መቀበራቸው ተገለጸ። ጋዳፊ፣ ልጃቸው ሙዋታሲም እና የመከላከያ ሚንስትራቸው አቡ በከር ዩኒስ ጃበር ጥቂት ቤተዘመድ እና የመንግሥት ባለሥልጣናት በተገኙበት ንጋት ላይ በእሥላማዊው ኃይማኖት ደንብ መሠረት ሥርዓተ ቀብራቸው መፈጸሙን የሽግግሩ ብሔራዊ ምክር ቤት አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ከሩቅ እያስገመገመ አካባቢውን የሚያናውጠው ድምፅ እየተቃረበ በመምጣቱ መሃል ኦታዋ መናጥ ጀምራለች። ጡሩምባው፣ ፊሽካው፣ ፉጨቱ በህብረት ያስተጋባል። ኢትዮጵያኖች በአንድነት ሆነው ቁጣቸውን እየገለጡ ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...EMF -- የኢትዮሜዲያ ድረ-ገጽ "Bad news for Meles Zenawi spies in the U.S." ብሎ ባሰፈረው ዜና የቨርጂኒያው መሃመድ አናስ ሱኢድ ለሶሪያ አንባገነን መንግሥት ሲሰልል ተይዞ መታሰሩን ገልጾ፤ ይህም በዩናይትድ ስቴትስ ዜግነት ካገኙ በኋላ ለአቶ መለስ ዜናዊ አስተዳደር ለሚሰልሉ የገዢው ፓርቲ አገልጋዮች ከፍተኛ ማስጠንቀቂያ እንደሆነ አስፍሯል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...እስረኞቹ ከአንድ ወር በኋላ ቤተሰቦቻቸውን ለመጀመሪያ ጊዜ አይተዋል
Ethiopia Zare (ሐሙስ ጥቅምት 2 ቀን 2004 ዓ.ም. October 13, 2011)፦ በማዕከላዊ ፖሊስ ምርመራ የ28 ቀን የጊዜ ቀጠሮ የተወሰደባቸውና በሽብርተኝነት ክስ የተመሰረተባቸው እስክንድር ነጋ፣ አቶ አንዷለም አራጌና ሌሎች እስረኞች በድጋሚ ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ወደ ማዕከላዊ እስር ቤት ተመልሰዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (ማክሰኞ መስከረም 30 ቀን 2004 ዓ.ም. October 11, 2011)፦ የካናዳ መንግስት መቀመጫ በሆነችው ኦታዋ ዛሬ ምክሰኞ ኦክቶበር 11 ቀን 2011 ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ እንደሚካሄድ ከስፍራው የደረሰን ዘገባ አስረዳ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...300 የኢትዮጵያ የፖለቲካ ስደተኞች በሀርጌሳ ታስረዋል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም 27 ቀን 2004 ዓ.ም. October 8, 2011)፦ የኢህአዴግ መንግስት በሱማሌ ላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን የፖለቲካ ስደተኞች ታፍነው እንዲመለሱለት ትእዛዝ አስተላልፏል። በዚህም መሰረት እስካሁን 300 የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በአሰሳ ተይዘው በሀርጌሳ እስር ቤቶች ውስጥ የታጎሩ ሲሆን በቅርቡም ወደ አዲስ አበባ ይላካሉ ተብሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
Ethiopia Zare (ሰኞ መስከረም 15 ቀን 2004 ዓ.ም. September 26, 2011)፦ አምባሣደር ዘውዴ ኃይለማርያም በደረሰባቸው ሕመም ስቶክሆልም በሚገኘው ካሮሊንስካ ሆስፒታል ሕክምና ሲደረግላቸው ቆይተው ነኀሴ ፴ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. በ፹ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ሥርዓተ ቀብራቸውም ረቡዕ መስከረም ፲ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. ሶልና በሚገኘው በኖራ ግራቭኒንግስ ፕላትስ ተፈጽሟል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
እስክንድር ነጋ፣ ውብሸት ታዬና ርዕዮት ዓለሙ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቀዋል
Ethiopia Zare (ሰኞ መስከረም 15 ቀን 2004 ዓ.ም. September 26, 2011)፦ በነፃ ፕሬስ ላይ በሚደረገው ጫና፣ እስርና እንግልት ምክንያት በስደት ላይ የሚገኙ የነፃ ፕሬስ ጋዜጠኞች በ’ሽብርተኝነት’ ስም በእስር ላይ የሚገኙት እስክንድር ነጋ፣ ውብሸት ታዬ እና ርዕዮት ዓለሙ ላይ የተፈጸመውን እስር አወገዙ። ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም 13 ቀን 2004 ዓ.ም. September 24, 2011)፦ የአንድነት ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ አንዱአለም አራጌ፣ የኦፌዴን ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት አቶ በቀለ ገርባ፣ የኦህኮ የጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ኦልባና ሌሊሳ፣ የአንድነት ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ናትናኤል መኮንንና አቶ አሳምነው ብርሀኑ፣ ታዋቂው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ ጋዜጠኛ ውብሸት ታየ፣ ጋዜጠኛ ርዮት ዓለሙ፣ ጋዜጠኛ ስለሽ ሐጎስ እንዲሁም አርቲስት ደበበ እሸቱ የአንባገነናዊው ሥርዓት ጅምላ እስራት ሰለባ ከሆኑት ጥቂቶቹ መሆናቸውን መድረክ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዛሬ በላከው መግለጫ ገለፀ። ሙሉውን አስነብበኝ ...