ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ለመጀመሪያ ጊዜ በአደባባይ ልትናገር ነው
Ethiopia Zare (አርብ ሰኔ 24 ቀን 2011 ዓ.ም. July 1 , 2011):- በዋሽንግተን ዲሲ በኢትዮጵያዊያን ውርስና ቅርስ አዘጋጅነት በሚካሄደው ታላቅ ፌስቲቫል ወ/ት ብርቱካን ሚዴቅሳ ለመጀመሪያ ጊዜ በአደባባይ ህዝብ ፊት ቀርባ ንግግር ልታደርግ መሆኑን ባልደረባችን ተክለሚካኤል አበበ ከስፍራው አስታወቀ። ዝርዝሩን እንደሚከተለው አቅርቦታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


